Skip to main content

አገልግሎቶች

  • የክልሉን ሕገ-መንግሥት መተርጐም
  •  የብሔሮች፣ብሔረሰቦችናሕዝቦችየዞን፣የልዩወረዳናየወረዳአስተዳደርመብትንበተመለከተበሚነሱጥያቄዎችላይበሕገ-መንግሥቱመሠረትመወሰን፣
  •  የክልሉ ሕዝቦች በእኩልነትና በመፈቃቀድ ላይ የተመሠረተ አንድነት እንዲጠናከርና እንዲጐለብት ማድረግ፣
  • በክልሉ ውስጥ በሚገኙ የአስተዳደር እርከኖች መካከል የሚነሱ አለመግባባቶችን ዘመናዊና ባህላዊ ሥልቶችን በመዘርጋት ሥርዓት ባለው መልኩ መፍታት
  •  ከአጐራባች ክልል መንግሥታት ጋር የሚነሱ አለመግባባቶችንና የድንበር ማካለል ጥያቄዎችን አጥንቶ ለፌዴሬሽን ም/ቤት ማቅረብና አፈጻጸሙን መከታተል፣
  • በክልሉ አስተዳደር እርከኖች መካከል የሚነሱ የማካለልና የማንነት ጥያቄዎችን አጥንቶ መፍትሔ መስጠት፣
  •  የክልሉን ሕገ-መንግሥት ማሻሻያ ሃሳብ ማመንጨትና በማሻሻያ ሂደት መሳተፍ፣
  • የብሔረሰቦችን እሴቶች ያሉበትን ደረጃ በመለየትና ትስስርን በሚያጐለብት መልኩ ማጥናትና የሚጠናበትን ሁኔታ ማመቻቸት፣
  • የክልሉ ብሔረሰቦች እሴቶቻቸው ለክልሉ ሕዝቦች አንድነት፣ ትስስር፣ ሰላምና የጋራልማትየሚውልበትንሁኔታመፍጠር፣
  •  ምክር ቤታችን የሚሰጣቸውን አገልግሎቶች ደንበኞች በግልፅ እንዲያውቁና ተጠቃሚ እንዲሆኑ የሚያግዙና በብሔረሰቦች መካከል መልካም አስተዳደርና ሰላምን ሊያረጋግጡ የሚረዱና የብሔረሰቦችን የጋራ እሴቶችን የሚያጐለብቱ ስልጠናዎችን፣ዎርክሾፖችን፣ሲምፖዚዬሞችንናአውደጥናቶችንማዘጋጀትናበመገናኛዘዴዎችለሕብረተሰቡማቅረብወይምየሚቀርቡበትንሁኔታማመቻቸት፣
  •    የክልሉን በጀት ቀመር መወሰን የብሔረሰቦች ፍትሐዊየሀብትተጠቃሚነታቸውንማረጋገጥየሚያስችሉጥናቶችንበማድረግመፍትሔሀሳብማቅረብ፣የክልሉን በጀት ቀመር መወሰን