የብሔረሰቦች መብት ማስከበርና የሕገ-መንግሥት ግንዛቤ መፍጠር ዳይሬክቶሬት
የብሔረሰቦች መብት ማስከበርና የሕገ-መንግሥት ግንዛቤ መፍጠር ዳይሬክቶሬት ተልዕኮው
የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ሕገ-መንግሥታዊ መብቶችንለማስከበር፣
የሕገመንግሥት የፌዴራል ሥርዓት ግንባታ ጽንስ ሃሳቦችን በማስረጽ የክልሉን ብሔሮች፣ብሔረሰቦችና ሕዝቦችን ዲሞክራሲያዊ አንድነትና ትስስር ለማጠናከር፣
በክልሉ ፍትሀዊ የሀብት ክፍፍል እና ተጠቃሚነት እንዲኖር ለማድረግ፣