የፌደሬሽን ምክር ቤት 20ኛው የብሔር ብሔረሰቦች ቀን በደመቀ መልኩ እንዲጠናቀቅ ለሰሩ ተቋማት ዕውቅና ሰጠ:;
cerscn
Wed, 01/21/2026 - 21:08
የፌደሬሽን ምክር ቤት 20ኛው የብሔር ብሔረሰቦች ቀን በደመቀ መልኩ እንዲጠናቀቅ ለሰሩ ተቋማት ዕውቅና ሰጠ
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የተከበረው 20ኛው የብሔር ብሔረሰቦች ቀን ከወትሮው በተለየ መልኩ በድምቀት እንዲከበር የበኩላቸውን ላበረከቱ ተቋማት ነው ዕውቅና የተሰጠው።
Image