Skip to main content

የጉባ ብስራቶች፣ የመደመር መንግስት ትሩፋቶች" በሚል መሪ ቃል በየም ዞን ሳጃ ከተማ አስተዳደር ህዝባዊ የዉይይት መድረክ ተካሂዷል ።

‎ህዝባዊ ውይይቱ በወቅታዊ፣ሀገራዊ እና ከባቢያዊ ጉዳዮች ዙሪያ ሲሆን በመንግሥትና በሕዝብ ትብብር የተሰሩ በርካታ ሥራዎችን እና የተመዘገቡ ውጤቶችን ለማጠናከር፣ እንዲሁም የሕዝብን ተሳትፎ ይበልጥ ለማረጋገጥ ታሳቢ ያደረገ እንደሆነ ተገልጿል።

Image
photo