Skip to main content

የማከላዊ ኢትዮጵያ ብሄረሰቦች ምክር ቤት እና የክልሉ ባህል ቱሪዝም ቢሮ በጋራ በመሆን ክልል ወከለው በበዓሉ ለሚታደሙ አካላት በሆሳህና ከተማ ኦሬቴሽን ሰጥተዋል

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የባህል ሉኡካን ቡድን 19ኛው የብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች በዓል ቀን አስመልክቶ የክልሉ ፌዴሬሽን ምክር ቤት እና የክልሉ ባህል ቱሪዝም ቢሮ በጋራ በመሆን የጋራ ውይይት ጉዞ ወደ አርባ ምንጭ ማድረግ ጀመረ።

Image
photo